Discussion about this post

User's avatar
Mak Habesha's avatar

ይሄ ጉዳይ ከተነሳ ተጨማሪ ምርመራና ዘገባ ያስፈልገዋል ይሄ ብቻ አይደለም ። እኔ እምሰራበት ባንክ ለ ድስትሪክትና ለ ዋናው መስሪያቤት ከፍተኛ ኃላፊዎች እስከ ብር 20,000,000.(ሀያ ሚሊዮን) የሚደርስ አድቫንስ ተፈቅዶላቸው አድስ አበባ ላይ ቤት ያልገዛ ችፍ ዳይሬክተርም ሆነ የድስትሪክት ኃላፊ የለም። ከዚህ በተጨማሪም አስመጪና ላኪ እስከመሆን የደረሱ አሉ በሽንኩርትና መሰል የግብርና ዘርፎችም ኢንቨስት እስከማድረግ የደረሱ አሉ። ይህ ሁሉ እሚሆነው የቅርንጫፍ ሰራተኞች በሚሰበስቡት የደንበኞች ተቀማጭ ገንዘብ ነው። በዛ ላይ የቅርንጫፍ ስራ አስኪያጆች በስራቸው ያለን ሰራተኛ ስም ማጉደፍም ሆነ ማሳመር ይችላሉ። የቅርንጫፍ ስራ አስኪያጁ ያልተመቸውን ወይም በግሉ እሚጠላውን ሰራተኛ በ 1 ደብዳቤ ብቻ ለድስትሪክቱ በመላክ ማስባረር ሁሉ ይችላል። ይህ ሁሉ እሚሆነው አሁን ባለሁበት ባንክ በተለይም ደግሞ ደሴ ድስትሪክት ነው። ሌሎችም ተጨማሪ ጉዳዮች አሉ email አደርጋለሁ።

Expand full comment
Sisay's avatar

እኔን ከጎንደር ወደ አይራ ጎሊሶ ሲያዛውሩኝ፣፣ስራ ለመልቀቅ ተገደድኩ ፣ ያለብኝን የባንክ እዳ ለመዝጋት ቤቴን ሽጭ ኪራይ ላይ ነኝ ከ 3 ልጆቼ ጋር ።

Expand full comment
8 more comments...

No posts

Ready for more?