በጉዱ ካሳ ለመሠረት ሚድያ
ፅሁፉ እውነትነት ቢኖረውም ለአንድ ወገን ያደላ ያስመስለዋል። ጸሀፊው በዲያስፖራው ማህበረሰብ መካከል ያለውን ጽንፈኛ እና አደገኛ አገር አፍራሽ አካሄዶች እንደ ቀላል ነገር ባላየ ማለፉ ወገንተኝነቱን በግልጽ የሚያሳይ ነው።
በትክክል። ይሄ የሩሲያና የቻይና ስር ሰደድ ጭፍን የ ዲያስፓራ ጥላቻ ሳይጋባባቸው አልቀረም። ምንም ቢሆን እኮ ኢትዮጲያ የኢትዮጲያውያን ብቻ እንጂ የቻይና ወይም የሩሲያውያን አይደለችም።
This is an implications of the "coming Ethiopia"!
ፅሁፉ እውነትነት ቢኖረውም ለአንድ ወገን ያደላ ያስመስለዋል። ጸሀፊው በዲያስፖራው ማህበረሰብ መካከል ያለውን ጽንፈኛ እና አደገኛ አገር አፍራሽ አካሄዶች እንደ ቀላል ነገር ባላየ ማለፉ ወገንተኝነቱን በግልጽ የሚያሳይ ነው።
በትክክል። ይሄ የሩሲያና የቻይና ስር ሰደድ ጭፍን የ ዲያስፓራ ጥላቻ ሳይጋባባቸው አልቀረም። ምንም ቢሆን እኮ ኢትዮጲያ የኢትዮጲያውያን ብቻ እንጂ የቻይና ወይም የሩሲያውያን አይደለችም።
This is an implications of the "coming Ethiopia"!