(መሠረት ሚድያ)- ሚድያችን የዛሬ ሳምንት ገደማ የሰራውን አንድ የምርመራ ዘገባ ተከትሎ አዲስ አበባ ያለው ዋናው የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ለአስቸኳይ ፓስፖርት አመልካቾች አዲስ አሰራር ይፋ አድርጎ ነበር፣ ይህም በኦንላይን ብቻ የነበረውን የአዲስ አስቸኳይ ፓስፖርት አገልግሎት በአካልም እንዲሆን ማድረግ ነበር።
May 19 እስካሁን ሲስተም እየሰራ አይደለም ደላላ ብቻ እንዲሰራ ነው የተፈለገው
May 19 እስካሁን ሲስተም እየሰራ አይደለም ደላላ ብቻ እንዲሰራ ነው የተፈለገው
May 19 እስካሁን ሲስተም እየሰራ አይደለም ደላላ ብቻ እንዲሰራ ነው የተፈለገው