(መሠረት ሚድያ)- የድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ዘፈን መውጣቱን ተከትሎ ከሚያዚያ 8 ቀን 2018 ዓ/ም ምሽት ጀምሮ የመንግስት የፀጥታ አካላት ባደረጉት አሰሳ የፊታችን ግንቦት ወር የሚካሄደውን ምርጫ ለማስተጓጎል አዲሱን ዘፈን እንደ አመፅ መቀስቀሻ ተጠቅመውበታል በሚል በርካታ ወጣቶች መታሰራቸውን ሚድያችን ሰምቷል።
ጃስ 🤣 የወንዶች ወንድ ቴዎድሮስ ካሳሁን 🤌
I agree!
ጃስ 🤣 የወንዶች ወንድ ቴዎድሮስ ካሳሁን 🤌
I agree!