(መሠረት ሚድያ)- ከሰሞኑ በሀገራችን ከፍተኛ የሚድያ ሽፋን ካገኙ እና በርካታ ታዋቂ አርቲስቶች እና ግለሰቦች ከተሳተፉበት ክንውን አንዱ የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ጋዜጣዊ መግለጫዎች ናቸው።
Ke ambassador dina mufti gon yetekemetew eye glass yaregew nw balebetu daniel yebalal 2012 lay hello taxi belo temesasay behone huneta siyachbereber nber I'm a victim of hello taxi
ኤሊያስ የምትሰራው ስራ በጣም በጣም ትልቅ እና ሕዝብን ሊያነቃ እንዱሑም መንግስት
አዎ በጭራሽ በቃላቸዉ የማይገኙ አደገኞች ናቸዉ አሁንም ስጋታችን ይህን ሁሉ ብር ይዘዉ ከሀገር እንዳይወጡ ነዉ። ለአንተ ግን ትልቅ ምስጋና አለን ድምፅ ስለሆንከን ድጋፍ እስከመጨረሻዉ እንዳይለየን።
ለተበደሉት ድምፅ በመሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።
እንደዚ ሊከሰት እንደሚችል አንድ ቲክቶከር ነግሮአቸው ነበር! የማጭበርበር ስልቱ ተጠናክሮ ቀጥሏል። አሁንማ መንግስትም ገንዘብ ስለሚፈልግ የሚሳተፍበት ይመስለናል!
ፊንቴክ አጭበርባሪ ነው በ3 ወር መኪና አስረክባለው ይላል ነገር ግን እኔ 7 ወር ሆኖኛል
የቴሌግራም group እንክፈትና ቀጣይ እርምጃዎቻችን ላይ እንወያይ...group ካለም እዚህ ላይ ሊንኩ ይቀመጥ
እንደዚህ አይነት ነገሮች በጣም እየተባረከቱ ነው።
ለምሳሌ Aim Ultra Consultancy ,Purpose Black,Gojo Bridge ...
በታዋቂ ሰዎች የሚያማልል ማስታወቂያ በማስነገር ከብዙ ሰዎች ብዙ ብር ከሰበሰቡ በኋላ ለፕሮፓጋንዳ እንዲሆናቸው ለጥቂት ሰዎች ይፈጽማሉ።ያን ደግመው፣ደጋግመው በማሳየት የብዙ ሰው ትኩረትን ስበው እንዲቀላቀላቸው ያደርጋሉ።ከዚያ ብሩን ከሰበሰቡ በኋላ የተለያየ ምክንያት እየደረደሩ ጊዜ ይገዛሉ።በሰው ላይም የሥነ ልቡና ተጽእኖ ያሳድርበታል።ምክንያቱም እንደዚህ አይነት ድርጅቶች መነሻቸው የመካከለኛና የዝቅተኛ ገቢ ያለውን ማኅበረሰብ ደካማ ጎን በማጥናት ለእርሱ ችግሩን ሊፈቱ የመጡ በሚመስል ሁኔታ ነው ፕሮጀክቶቹን የሚቀርጹት።ስለዚህ ተሳታፊው ይኼው በኢኮኖሚ አቅሙ የደከመው ማኅበረሰብ ክፍል ስለሆነ ቢያጨበረብሩት ተከራክሮ መመለስ እንደማይችል፣እንዲሁም ቢጠይቅ ቢጠይቅ መብቱን ሳይሆን ከከፈለው ቢያስ የሆነውን ያክል ወስዶ ቀሪው እንዲመለስለት እንደሆነ አስበው ነው ሚነሱት።በዛ ላይ ከሰበሰቡት ብር ላይ ለመንግሥት ባለሥልጣናት ስለሚያቀምሱ ከየትኛውም ቦታ ሄዶ አቤቱታ ማቅረብ ችግሩን ከመፍታት ይልቅ በራስ ላይ ችግር እያመጣ ነው።የማን ያለህ ?እንደሚባል ግራ የገባው ነገር ነው።😢😢😢😢
ከዚህ ሁሉ ነገር ተሰብሰብ ቁጭ የሠ ፈር እቁብ ይሻላል።
Ke ambassador dina mufti gon yetekemetew eye glass yaregew nw balebetu daniel yebalal 2012 lay hello taxi belo temesasay behone huneta siyachbereber nber I'm a victim of hello taxi
ኤሊያስ የምትሰራው ስራ በጣም በጣም ትልቅ እና ሕዝብን ሊያነቃ እንዱሑም መንግስት
አዎ በጭራሽ በቃላቸዉ የማይገኙ አደገኞች ናቸዉ አሁንም ስጋታችን ይህን ሁሉ ብር ይዘዉ ከሀገር እንዳይወጡ ነዉ። ለአንተ ግን ትልቅ ምስጋና አለን ድምፅ ስለሆንከን ድጋፍ እስከመጨረሻዉ እንዳይለየን።
ለተበደሉት ድምፅ በመሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።
እንደዚ ሊከሰት እንደሚችል አንድ ቲክቶከር ነግሮአቸው ነበር! የማጭበርበር ስልቱ ተጠናክሮ ቀጥሏል። አሁንማ መንግስትም ገንዘብ ስለሚፈልግ የሚሳተፍበት ይመስለናል!
ፊንቴክ አጭበርባሪ ነው በ3 ወር መኪና አስረክባለው ይላል ነገር ግን እኔ 7 ወር ሆኖኛል
የቴሌግራም group እንክፈትና ቀጣይ እርምጃዎቻችን ላይ እንወያይ...group ካለም እዚህ ላይ ሊንኩ ይቀመጥ
እንደዚህ አይነት ነገሮች በጣም እየተባረከቱ ነው።
ለምሳሌ Aim Ultra Consultancy ,Purpose Black,Gojo Bridge ...
በታዋቂ ሰዎች የሚያማልል ማስታወቂያ በማስነገር ከብዙ ሰዎች ብዙ ብር ከሰበሰቡ በኋላ ለፕሮፓጋንዳ እንዲሆናቸው ለጥቂት ሰዎች ይፈጽማሉ።ያን ደግመው፣ደጋግመው በማሳየት የብዙ ሰው ትኩረትን ስበው እንዲቀላቀላቸው ያደርጋሉ።ከዚያ ብሩን ከሰበሰቡ በኋላ የተለያየ ምክንያት እየደረደሩ ጊዜ ይገዛሉ።በሰው ላይም የሥነ ልቡና ተጽእኖ ያሳድርበታል።ምክንያቱም እንደዚህ አይነት ድርጅቶች መነሻቸው የመካከለኛና የዝቅተኛ ገቢ ያለውን ማኅበረሰብ ደካማ ጎን በማጥናት ለእርሱ ችግሩን ሊፈቱ የመጡ በሚመስል ሁኔታ ነው ፕሮጀክቶቹን የሚቀርጹት።ስለዚህ ተሳታፊው ይኼው በኢኮኖሚ አቅሙ የደከመው ማኅበረሰብ ክፍል ስለሆነ ቢያጨበረብሩት ተከራክሮ መመለስ እንደማይችል፣እንዲሁም ቢጠይቅ ቢጠይቅ መብቱን ሳይሆን ከከፈለው ቢያስ የሆነውን ያክል ወስዶ ቀሪው እንዲመለስለት እንደሆነ አስበው ነው ሚነሱት።በዛ ላይ ከሰበሰቡት ብር ላይ ለመንግሥት ባለሥልጣናት ስለሚያቀምሱ ከየትኛውም ቦታ ሄዶ አቤቱታ ማቅረብ ችግሩን ከመፍታት ይልቅ በራስ ላይ ችግር እያመጣ ነው።የማን ያለህ ?እንደሚባል ግራ የገባው ነገር ነው።😢😢😢😢
ከዚህ ሁሉ ነገር ተሰብሰብ ቁጭ የሠ ፈር እቁብ ይሻላል።
ከዚህ ሁሉ ነገር ተሰብሰብ ቁጭ የሠ ፈር እቁብ ይሻላል።
ከዚህ ሁሉ ነገር ተሰብሰብ ቁጭ የሠ ፈር እቁብ ይሻላል።
ከዚህ ሁሉ ነገር ተሰብሰብ ቁጭ የሠ ፈር እቁብ ይሻላል።
ከዚህ ሁሉ ነገር ተሰብሰብ ቁጭ የሠ ፈር እቁብ ይሻላል።