(መሠረት ሚድያ)- ሚድያችን 'ሱፐር ደብል ቲ ጄኔራል ትሬዲንግ' በተባለ የግል ድርጅት ቅጥር ግቢ ውስጥ ሰራተኞች ላይ ስለሚፈፀም የመብት ጥሰት፣ ወንጀል እና እስር በተመለከተ ባለፉት ጥቂት ሳምንታት ተከታታይ መረጃዎችን ሲያቀርብ መቆየቱ ይታወሳል።
መንግሥትና ሕግ ባለበት ሀገር እንዲህ የስብአዊ መብት ጥሰትና ወንጀል ሲፈጸም የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን፣ ፌዴራል ፖሊስ፣ ኦሮሚያ ፖሊስ ምን እየሰሩ ናቸው? መሰረት ሚዲያ ይህን የወንጀል ድርጊት ይፋ በማድረጉ እናመሰግናለን።
ፀጋዬ ደበበ ለፍርድ እስካልቀረበ
ድረስ ኢትዮጵያ ላይ ፍትህ አለ
ፍትህ ይኖራል ብዬ አላስብም
መንግሥትና ሕግ ባለበት ሀገር እንዲህ የስብአዊ መብት ጥሰትና ወንጀል ሲፈጸም የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን፣ ፌዴራል ፖሊስ፣ ኦሮሚያ ፖሊስ ምን እየሰሩ ናቸው? መሰረት ሚዲያ ይህን የወንጀል ድርጊት ይፋ በማድረጉ እናመሰግናለን።
ፀጋዬ ደበበ ለፍርድ እስካልቀረበ
ድረስ ኢትዮጵያ ላይ ፍትህ አለ
ፍትህ ይኖራል ብዬ አላስብም