(መሠረት ሚድያ)- የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንደኛ የሕገ-መንግሥት እና የፀረ-ሽብር ወንጀል ምድብ በዛሬው ዕለት በዋለው ችሎት ሚያዚያ 04 ቀን 2016 ዓ.ም ከናሁሰናይ አንዳርጌ ጋር በመሆን በአዲስ አበባ የሽብር ወንጀል ሊፈፅሙ ነበር የተባሉ አስር ግለሰቦች ላይ ብይን ሰጥቷል።
ይህም ፓርቲ ይህም ጊዜ ያልፋል
ትዝብቱ ለታሪክ ይቀመጣል
ይህም ፓርቲ ይህም ጊዜ ያልፋል
ትዝብቱ ለታሪክ ይቀመጣል