(መሠረት ሚድያ)- የአዲስ ስታንዳርድ ሚድያ ባልደረባ የሆነው ጋዜጠኛ ሚሊዮን በየነ ዛሬ ሚያዝያ 7/2018 ዓ.ም ረፋድ 4፡40 ገደማ ማንነታቸው ባልታወቁ እና ሲቪል ልብስ በለበሱ ሰዎች ከመስሪያ ቤቱ ተወስዶ የደረሰበት አለመታወቁን ሚድያው አስታውቋል።
i SEE YOU INFORMATION WHY KEEP IT UP SO MANY COURRAPTION IN addIs Ababa.
i SEE YOU INFORMATION WHY KEEP IT UP SO MANY COURRAPTION IN addIs Ababa.