(መሠረት ሚድያ)- "የኢትዮጵያ ሙስሊሙን ኀብረተሰብ ከሀይማኖቱ እና ከትምህርቱ አንዱን እንዲመርጥ በማስገደድ ከትምህርት እና ሀገራዊ ተሳትፎ በማራቅ የሚመጣ ዘላቂ ልማት አይኖርም" በማለት የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት በዛሬው ዕለት መግለጫ አውጥቷል።
አህያውን ፈርቶ ዳውላውን
አብይ ኦሮሞ ሲሆን ሲመሰገን ፕ/ሮ ብርሃኑ የሌላ ብሔር ስለሆነ መወገዙ ግርም ይላል
ሙስሊሙ ለምን በሌላው ላይ የራሱን ሃይማኖት አለባበስ ይጫናል። ትምህርት ቤት neutral መሆን ይገባዋል።
አህያውን ፈርቶ ዳውላውን
አብይ ኦሮሞ ሲሆን ሲመሰገን ፕ/ሮ ብርሃኑ የሌላ ብሔር ስለሆነ መወገዙ ግርም ይላል
ሙስሊሙ ለምን በሌላው ላይ የራሱን ሃይማኖት አለባበስ ይጫናል። ትምህርት ቤት neutral መሆን ይገባዋል።