(መሠረት ሚድያ)- የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ አንደኛ የሕገ-መንግሥት እና የፀረ-ሽብር ወንጀል ችሎት ዛሬ በዋለው ችሎት በቅርቡ ለመንግስት እጃቸውን የሰጡት ኮ/ል ፈንታው ሙሀቤ ላይ በሽብር ወንጀል የጥፋተኝነት ውሳኔ አስተላለፈ።
ሽብር ተኛው እንዴት ሽብርተኛ ብሎ መክሰስ ይችላል እንዴ
ሽብር ተኛው እንዴት ሽብርተኛ ብሎ መክሰስ ይችላል እንዴ