(መሠረት ሚድያ)- በአዲስ አበባ ከተማ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ልዩ ስሙ "ሽሮ ሜዳ" ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ተገኝ ባልቻ (ኦሮሮ) የተባለ ወጣት በአንድ የፖሊስ አባል በትናንትናው ዕለት ተተኮሰ ጥይት ህይወቱ ማለፉን መሠረት ሚዲያ ከአካባቢው ነዋሪዎች እና ከቅርብ ወዳጆቹ ሰምቷል።
ያሳምማል
ብልጽግና ይህ ነው።
አይ ጊዜ
ያሳምማል
ብልጽግና ይህ ነው።
አይ ጊዜ