(መሠረት ሚድያ)- የመንግሥት ብድር በ12 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ዜሮ ሆኗል፣ ግሽበትም ቀንሷል ይላሉ የብሔራዊ ባንክ ገዢ አቶ ማሞ እስመላለም ምኅረቱ። የመንግሥት ብድር ሲባል ከብሔራዊ ባንክ የተበደረው ብድር እንደማለት ነው እንጂ የውጭ ዕዳ ማለት አይደለም፣ የውጭ ዕዳ የ IMF አዲሱ ብድር ሳይጨምር $28 ቢሊዮን ዶላር በላይ ሲኖርብን ከዚህ ውስጥ ግማሹ የቻይና እንደሆነ መረጃዎች ያመለክታሉ።
Finally I got it
ፋይናንስን የሚመራው አካልና መንግስት የዋጋ ግሽበትን የተረዱበት መንገድ በጣም የተሳሳተ ነው። ይህን ዘገባ ከልብ ቢመለከቱት በጣም ቆንጆ ነው።
Wow Incrideabel🙏👏
የሚገርም ትንታኔ
መረጃውን ስላጋራኸን መሠረት ሚዲያን አመሰግናለሁ
👏👏👏👏
Thanks, it is a good explanation ...
Finally I got it
ፋይናንስን የሚመራው አካልና መንግስት የዋጋ ግሽበትን የተረዱበት መንገድ በጣም የተሳሳተ ነው። ይህን ዘገባ ከልብ ቢመለከቱት በጣም ቆንጆ ነው።
Wow Incrideabel🙏👏
የሚገርም ትንታኔ
መረጃውን ስላጋራኸን መሠረት ሚዲያን አመሰግናለሁ
👏👏👏👏
Thanks, it is a good explanation ...