(መሠረት ሚድያ)- ከሰሞኑ በሺዎች የሚቆጠሩ የጤና ባለሙያዎች በመላው ሀገሪቱ የመብት እና የዳቦ ጥያቄ በማንሳት በመላው ኢትዮጵያ በቅርብ አመታት ታይቶ የማይታወቅ የተናበበ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ እንደሚገኙ ይታወቃል፣ ለመንግስት የሰጡት የ30 ቀን ቀነ ገደብም አብቅቶ የከፊል አድማ እያረጉ ይገኛሉ።
''ፈስ ያለበት ዝላይ አይችልም! ''አሉ።
ከመገረምና መታዘብ ውጭ ምን ይባላል ወገን?
"ያጋጠሙ ችግሮችን ሲያነሱም .........የነፃነት መብትን ያለአግባብ መጠቀም" ግድ የላችሁም ከመንግስት ጋር የተለያየ ሀገር ውስጥ ነው የምንኖረው!! እኛ መኖር/መብላት አቅቶናል እነሱ ያላግጡብናል 🥺🥺
ያሳዝናል
እንደው ግን በብልፅግና መዝገበ ቃላት “የነፃነት መብትን ያለአግባብ መጠቀም” ማለት ምን ይሆን ??
አሁንማ ለየለትኮ
''ፈስ ያለበት ዝላይ አይችልም! ''አሉ።
ከመገረምና መታዘብ ውጭ ምን ይባላል ወገን?
"ያጋጠሙ ችግሮችን ሲያነሱም .........የነፃነት መብትን ያለአግባብ መጠቀም" ግድ የላችሁም ከመንግስት ጋር የተለያየ ሀገር ውስጥ ነው የምንኖረው!! እኛ መኖር/መብላት አቅቶናል እነሱ ያላግጡብናል 🥺🥺
ያሳዝናል
እንደው ግን በብልፅግና መዝገበ ቃላት “የነፃነት መብትን ያለአግባብ መጠቀም” ማለት ምን ይሆን ??
አሁንማ ለየለትኮ