(መሠረት ሚድያ)- ሰሞንኛውን የጤና ባለሙያዎችና ሰራተኞች ጥያቄዎችን በተመለከተ የጤና ሚኒስቴር የሕዝብ ግንኙነትና ጤና ኮሚኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ር ተገኔ ረጋሳ በሰጡት ማብራርያ የአጭር፣ የመካከለኛ የረጅም ጊዜ ዕቅድ ይዞ ለችግሮች መፍትሔ ለመስጠት በሒደት ላይ እንደሚገኝ ተናገሩ።
Comment section of MoH is closed. Why? ምናል ብንተነፍስ
ደግ ደጉን ያሰማን እንጂ ኑሮ ለሁላችንም እሳት ሆኖብናል ... ይሄ ጦርነት ካልቆመ መተላለቃችን ነው
Comment section of MoH is closed. Why? ምናል ብንተነፍስ
ደግ ደጉን ያሰማን እንጂ ኑሮ ለሁላችንም እሳት ሆኖብናል ... ይሄ ጦርነት ካልቆመ መተላለቃችን ነው