(መሠረት ሚድያ)- በእነ አቶ ዮሐንስ ቧያሌው እና በአቶ ክርስቲያን ታደለ መዝገብ ስር በሚገኙ ተከሳሾች ላይ የቂሊንጦ ማረሚያ ቤት አመራር ኢንስፔክተር ድሪባ ሰንበታ ፈፅመውታል በተባለ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ምክንያት የፌዴራል ፖሊስ በምርመራ አጣርቶ ለዓቃቤ ሕግ ማስረከቡን ለፍርድ ቤት አስታውቋል።
2018
2018