(መሠረት ሚድያ)- ባሳለፍነው ሳምንት በጂንካ ከተማ እንደተገኘ ይፋ የሆነው የማርበርግ ቫይረስ ስርጭቱ እየሰፋ መጥቶ እንደ ሀዋሳ እና አዲስ አበባ ባሉ ከተሞች ምልክቶች መታየት መጀመራቸውን ሚድያችን ከጤና ባለሙያዎች ሰምቷል።
ይሄ ፓርቲማ መረጃ ዝግ አድርጎ
አፍኖ ሊገለን ነበር ይሄ አፋኝ
የማፍያ ግሩፕ
ከበሽታው የሚድን የለም?
ይሄ ፓርቲማ መረጃ ዝግ አድርጎ
አፍኖ ሊገለን ነበር ይሄ አፋኝ
የማፍያ ግሩፕ
ከበሽታው የሚድን የለም?