(መሠረት ሚድያ)- በህንድ የኢትዮጵያ ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር በመሆን በቅርቡ የተሾሙት እና በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለበርካታ አመታት በዲፕሎማትነት ያገለገሉት አምባሳደር ፍሰሀ ሻውል ገብሬ ANI ከተባለ የህንድ ሚድያ ጋር ያደረጉት ቃለ መጠየቅ በብዙዎች ዘንድ አነጋጋሪ ሆኗል፣ የፓኪስታን መንግስትንም ሳያስቆጣ አልቀረም።
ያለመብሰል ክፋቱ.....
He is brilliant ambassador
ያለመብሰል ክፋቱ.....
He is brilliant ambassador