(መሠረት ሚድያ)- ሚድያችን ከሰሞኑ በተከታታይ ሲያቀርባቸው በነበሩ ዘገባዎቹ የፌደራል ፖሊስ ለፍርድ ቤት በፃፈው ደብዳቤ አክቲቪስት ስዩም ተሾመ የተባለ ግለሰብን ፈልጎ ማግኘት እንዳልቻለ መግለፁን ጠቁሞ ነበር።
በዳይም ፈራጅም አንድ ሰው።
በዳይም ፈራጅም አንድ ሰው።