(መሠረት ሚድያ)- የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ገቢ ማመንጫ ኢንተርፕራይዝ ሰራተኞች ለረጅም አመታት ሲጠይቁ የነበረው የደሞዝ ማሻሻያ ጥያቄ ምላሽ ባለማግኘቱ በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ 1156/2011 አንቀፅ 160(2) መሰረት ህጋዊ ስራ የማቆም እርምጃ ሊወስዱ መሆናቸው የደረሰን መረጃ ይጠቁማል።
በደመወዝ አለመጨመር ምክንያት 2015ዓ.ም ስራ ለቅቄ አሁን የራሴን ስራ በመስራት ነኝ ለሰራተኞቹ መፍትሄ ሊሰጣቸዉ ይገባል
ለሙያው ብቻ ታማኝ በመሆን ከወገተኝነት የፀዳ ና እውነተኛ መረጃህ ተወዳጅ አድርጎኃል።
በጥራት ለምታቀርባቸው መረጃዎች ከልብ አመሠግንሃለሁ።
በደመወዝ አለመጨመር ምክንያት 2015ዓ.ም ስራ ለቅቄ አሁን የራሴን ስራ በመስራት ነኝ ለሰራተኞቹ መፍትሄ ሊሰጣቸዉ ይገባል
ለሙያው ብቻ ታማኝ በመሆን ከወገተኝነት የፀዳ ና እውነተኛ መረጃህ ተወዳጅ አድርጎኃል።
በጥራት ለምታቀርባቸው መረጃዎች ከልብ አመሠግንሃለሁ።