(መሠረት ሚድያ)- ቀነኒ አዱኛ እጅግ አሳዛኝ በሆነ ሁኔታ ህይወቷ ካለፈ አስር ወራት አልፏል፣ የእርሷ ሞት እና የተከሰቱት ሁነቶች በኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን አስከፊ የፍትህ እውነታ አጋልጠዋል። ፆታን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶች ከብሄር ፖለቲካ ጋር ሲጋጩ ፍትህ ለድርድር እንደሚቀርቡ ሞቷ ቁልጭ አርጎ አሳይቷል።
#አስተያየት ፍትህ ያጣች ነብስ: የቀነኒ አዱኛ ጉዳይ!
(መሠረት ሚድያ)- ቀነኒ አዱኛ እጅግ አሳዛኝ በሆነ ሁኔታ ህይወቷ ካለፈ አስር ወራት አልፏል፣ የእርሷ ሞት እና የተከሰቱት ሁነቶች በኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን አስከፊ የፍትህ እውነታ አጋልጠዋል። ፆታን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶች ከብሄር ፖለቲካ ጋር ሲጋጩ ፍትህ ለድርድር እንደሚቀርቡ ሞቷ ቁልጭ አርጎ አሳይቷል።