(መሠረት ሚድያ)- ለሁለት ዓመት በቆየው የትግራይ ጦርነት ወቅት በሀገር ውስጥ እና በአለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን እየቀረቡ የክልሉን ሁኔታ ሲያስረዱ የቆዩት፣ በሁዋላም የክልሉ ጌዚያዊ አስተዳዳሪ ተደርገው በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ተሹመው የነበሩት አቶ ጌታቸው ረዳ አሁን እንደ አሮጌ ቁና ተጥለዋል። ሲመሩት ከቆዩት ፓርቲም ገለል እንዲሉ ተደርገዋል።
አቶ ጌታቸው ረዳ- ከጦር አዝማችነት እስከ ፖለቲካዊ መገለል
(መሠረት ሚድያ)- ለሁለት ዓመት በቆየው የትግራይ ጦርነት ወቅት በሀገር ውስጥ እና በአለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን እየቀረቡ የክልሉን ሁኔታ ሲያስረዱ የቆዩት፣ በሁዋላም የክልሉ ጌዚያዊ አስተዳዳሪ ተደርገው በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ተሹመው የነበሩት አቶ ጌታቸው ረዳ አሁን እንደ አሮጌ ቁና ተጥለዋል። ሲመሩት ከቆዩት ፓርቲም ገለል እንዲሉ ተደርገዋል።