Discussion about this post

User's avatar
Get's avatar

መሰረት ሚድያ በጣም እናመሰግናለን። ጥሩ ምልከታ ነው። የተጠቀሱት ምክንያቶች እውነትነት አላቸው። ነገር ግን ፀሐፊው እንዳለው እነዚህ ምክንያቶች የተወሰኑ ሲኒየር ሐኪሞች ምክንያቶች ናቸው። ታዲያ ለምን አብዛኛዉ ሲኒየር ሐኪም ለምን አልተሳተፈም? በእኔ ግምት ትልቅ የአካሔድ ልዩነት አለ። የመጀመሪያው ለመንግስት የተጠው የ አንድ ወር ጊዜ በቂ አይመስለኝም ። በዋነኝነት ግን ብዙ ሲኒየር ሀኪሞች በ Full strike በጭራሽ አይስማሙም።

Expand full comment
1 more comment...

No posts

Ready for more?