(መሠረት ሚድያ)- ሚድያችን ከአራት ቀን በፊት በአዲስ አበባ ባለው ዋናው የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት በአንዳንድ የተቋሙ ሰራተኞች እየተፈፀመ ያለውን የሙስና አሰራር ማጋለጡን ተከትሎ ተቋሙ ለአስቸኳይ ፓስፖርት አመልካቾች አዲስ አሰራር ይፋ አድርጓል።
ስለመረጃው ልባዊ ምስጋናየ ነው
ስለመረጃው ልባዊ ምስጋናየ ነው