(መሠረት ሚድያ)- ሰሞኑን የጤና ባለሙያዎች በመላው ኢትዮጵያ እያካሄዱት ካለው የስራ ማቆም አድማ ጋር በተያያዘ ባሳለፍነው ሳምንት ግንቦት 6, 2017 ዓ/ም የቢቢሲ 'Focus on Africa' ፕሮግራም ላይ በመቅረብ ጥያቄዎቻቸውን ያብራራችው ዶ/ር ማህሌት ጉዕሽ መታሰሯ ታውቋል።
ያሳዝናል 😥
ያሳዝናል 😥