(መሠረት ሚድያ)- ሚድያችን ባሳለፍነው ቅዳሜ ግንቦት 9/2017 ዓ/ም በሰራው አንድ ዘገባው የዛሬ አመት በምርመራ ወቅት በደረሰበት ድብደባ ህይወቱ ስላለፈው የቀድሞው የኢንሳ እና የአማራ ባንክ ሰራተኛ ኢሳያስ በላይ አንድ የምርመራ ዘገባ ማውጣቱ ይታወሳል።
አልሞተም ብለው ካልካዱንም ጥሩ ነው።
መሠረት ሚድያ ሁሌም የተረጋገጠ እና በማስረጃ የተደገፈ መረጃ ሲያቀርብ ኖሮዓል ይህ ዳግሞ ሚያስመሰግንና ሚበረታታ ነው ::
ፌድራል ፖሊስ ድርጊቱን መፈፀሙን ያምናል ተብሎ አይጠበቅም
እውነት ከራቀች ቆየች
አልሞተም ብለው ካልካዱንም ጥሩ ነው።
መሠረት ሚድያ ሁሌም የተረጋገጠ እና በማስረጃ የተደገፈ መረጃ ሲያቀርብ ኖሮዓል ይህ ዳግሞ ሚያስመሰግንና ሚበረታታ ነው ::
ፌድራል ፖሊስ ድርጊቱን መፈፀሙን ያምናል ተብሎ አይጠበቅም
እውነት ከራቀች ቆየች