በኤምፖክስ በሽታ እንደተያዙ ቢጠረጠሩም ለይቶ ማቆያ አልገባም ያሉ የመንግስት ሀላፊ ሆቴል ውስጥ ተቀምጠው ይገኛሉ ተባለ
በሽታው በአዲስ አበባ ከተማ በፍጥነት እየተስፋፋ መሆኑም ታውቋል
(መሠረት ሚድያ)- የዝንጀሮ ፈንጣጣ (ኤምፖክስ) በሽታ በኢትዮጵያ መታየት እንደጀመረ ይፋ ከተደረገ በኋላ እስካሁን የአንድ ሰው ህይወት ማለፉን የጤና ሚኒስቴር ማስታወቁ ይታወሳል።
አሁን ላይ በበሽታው መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ብዛት 18 እንደሆነ በሚኒስቴሩ ቢገለፅም በሽታው በፍጥነት በአዲስ አበባ ከተማ እየተስፋፋ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


