Meseret Media

Meseret Media

በኤምፖክስ በሽታ እንደተያዙ ቢጠረጠሩም ለይቶ ማቆያ አልገባም ያሉ የመንግስት ሀላፊ ሆቴል ውስጥ ተቀምጠው ይገኛሉ ተባለ

በሽታው በአዲስ አበባ ከተማ በፍጥነት እየተስፋፋ መሆኑም ታውቋል

Meseret Media's avatar
Meseret Media
Jun 11, 2025
∙ Paid
Upgrade to paid to play voiceover

(መሠረት ሚድያ)- የዝንጀሮ ፈንጣጣ (ኤምፖክስ) በሽታ በኢትዮጵያ መታየት እንደጀመረ ይፋ ከተደረገ በኋላ እስካሁን የአንድ ሰው ህይወት ማለፉን የጤና ሚኒስቴር ማስታወቁ ይታወሳል።

አሁን ላይ በበሽታው መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ብዛት 18 እንደሆነ በሚኒስቴሩ ቢገለፅም በሽታው በፍጥነት በአዲስ አበባ ከተማ እየተስፋፋ…

User's avatar

Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.

Or purchase a paid subscription.
© 2026 Meseret Media · Privacy ∙ Terms ∙ Collection notice
Start your SubstackGet the app
Substack is the home for great culture