በአማራ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች የመራጭ ካርድ የወሰዱ ግለሰቦች ካርዳቸውን የመንግስት ቢሮዎች ውስጥ እንዲያስቀምጡ እየተደረጉ ነው
(መሠረት ሚድያ)- የፀጥታ ስጋት ባለባቸው የአማራ፣ የኦሮሚያ፣ የትግራይ እንዲሁም ሌሎች ክልሎች ውስጥ ከጥቂት ወራት በኋላ የሚካሄደው ምርጫ በምን መልኩ ይከናወናል የሚለው እስካሁን ግልፅ ምላሽ አላገኘም።
በቅርብ ቀናት የፋኖ ሀይሎች እንዲሁም የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት (መንግስት ኦነግ ሸኔ በማለት የሚጠራው) የምርጫ…


