Meseret Media

Meseret Media

የኔልሰን ማንዴላ የጥበቃ ቡድን አሰልጣኝ የነበሩት እና ፓን አፍሪካዊው አቶ አስናቀው ሲሳይ ላለፉት ሁለት ሳምንታት እስር ላይ እንደሚገኙ ታወቀ

Meseret Media's avatar
Meseret Media
May 03, 2026
∙ Paid

(መሠረት ሚድያ)- የደቡብ አፍሪካ የነፃነት ታጋይና የቀድሞ ፕሬዝዳንት ኔልሰን ማንዴላን የቅርብ ጥበቃ ቡድን (Protection Unit) በማሰልጠን የሚታወቁትና በፓን-አፍሪካዊነት እንቅስቃሴያቸው ስም ያተረፉት ኢትዮጵያዊው አቶ አስናቀው ሲሳይ በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ በእስር ላይ እንደሚገኙ ታወቀ።

በአለም አቀ…

User's avatar

Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.

Or purchase a paid subscription.
© 2026 Meseret Media · Privacy ∙ Terms ∙ Collection notice
Start your SubstackGet the app
Substack is the home for great culture