የኔልሰን ማንዴላ የጥበቃ ቡድን አሰልጣኝ የነበሩት እና ፓን አፍሪካዊው አቶ አስናቀው ሲሳይ ላለፉት ሁለት ሳምንታት እስር ላይ እንደሚገኙ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- የደቡብ አፍሪካ የነፃነት ታጋይና የቀድሞ ፕሬዝዳንት ኔልሰን ማንዴላን የቅርብ ጥበቃ ቡድን (Protection Unit) በማሰልጠን የሚታወቁትና በፓን-አፍሪካዊነት እንቅስቃሴያቸው ስም ያተረፉት ኢትዮጵያዊው አቶ አስናቀው ሲሳይ በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ በእስር ላይ እንደሚገኙ ታወቀ።
በአለም አቀ…


