ከተመረቀ አመት ያለፈው ግዙፉ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል እስካሁን አንድም ተኝቶ ታካሚ ተቀብሎ እንደማያውቅ ታወቀ Meseret MediaSep 06, 2025∙ Paid1Share(መሠረት ሚድያ)- የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሰኔ 29 ቀን 2016 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በይፋ ሲመረቅ በኢትዮጵያ ካሉ ሆስፒታሎች አንዱ ግዙፉ እንደሆነ እና በአካባቢው ያሉ ሰባት ሚሊዮን ዜጎችን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ተደጋግሞ ተነግሮለት ነበር። ጠ/ሚር አብይ ም…Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.Claim my free postOr purchase a paid subscription.PreviousNext