በጋምቤላ ክልል ከሰሞኑ ማንነትን ለይቶ እየተፈፀመ ባለ ጥቃት የሰላማዊ ዜጎች ህይወት እያለፈ መሆኑ ተሰማ
(መሠረት ሚድያ)- ከሰሞኑ ከጋምቤላ ክልል በተደጋጋሚ ለሚድያችን ከሚደርሱ ጉዳዮች አንዱ በንፁሀን ዜጎች ላይ ያነጣጠሩ ጥቃቶች ይገኙበታል።
ሚድያችን ይህ ጥቃት ለምን እንደሚፈፀም፣ ማን እንደሚፈፅመው እና መቼ እንደተፈፀመ በጋምቤላ ከተማ የሚገኙ ነዋሪዎችን አነጋግሯል።
አንድ የመንግስት ስራ የሚሰሩ የከተማው ነዋሪ …
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


