በረቀቀ መልኩ 'ተፈላጊ' ከተባሉ ግለሰቦች የባንክ ተቀማጭ ላይ የሚፈፀመው የገንዘብ ዝርፊያ
(መሠረት ሚድያ)- በሰሜኑ ጦርነት ወቅት አንድ ተደጋግሞ የሚነሳ ነገር ነበር፣ ይህም የትግራይ ተወላጆች ላይ ባነጣጠረ መልኩ ቤት፣ ንብረት እና የባንክ አካውንት እየተበረበረ ዝርፊያ ሲፈፀም እንደነበር ነው።
ከሰሞኑ መሠረት ሚድያ ባደረገው ምርመራ ይህ ድርጊት አሁን ላይ ደግሞ በአማራ እና ኦሮሞ ተወላጆች ላይ በስፋ…



