የኤርትራ ጦር የሰሜኑ ጦርነት ከመጀመሩ በፊት በነበሩ ወራቶች ለውጊያ ሲያደርጋቸው የነበሩ ዝግጅቶችን የሚዳስስ ሪፖርት ወጣ
(መሠረት ሚድያ)- ደም አፋሳሹ የሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት ከመጀመሩ በፊት በነበሩት ጥቂት ወራት የኤርትራ ጦር መጠነ-ሰፊ የጦርነት ዝግጅት ሲያደርግ እንደነበር በስፋት የሚዳስስ ሪፖርት ይፋ ሆኗል።
'The Sentry' የተባለው ተቋም 'Power and Plunder' ወይም 'ሀይል እና ዝርፊያ' በተባለ በዚህ ሪፖርቱ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


