በአርሲ፣ አሰኮ ወረዳ ከሰሞኑ በደረሰው ጥቃት ዙርያ መሠረት ሚድያ ከመንግስት ምንጮች እና ከአካባቢው ነዋሪዎች ያሰባሰበው አዲስ መረጃ
#ስዕላዊመረጃ በአርሲ፣ አሰኮ ወረዳ ከሰሞኑ በደረሰው ጥቃት ዙርያ መሠረት ሚድያ ከመንግስት ምንጮች እና ከአካባቢው ነዋሪዎች ያሰባሰበው አዲስ መረጃ!
ህይወታቸው እንዳለፈ የተረጋገጠ= 53
ያሉበት ያልታወቀ ሰዎች= 190
የቆሰሉ= 47
የታገቱና ገንዘብ የተጠየቀባቸው= 6
የተቃጠለ ቤት= 308
የተቃጠለ ቤተክርስቲያን= 2
ተፈናቅለው እሬቻ ማካኤል የተጠለሉ= 789
ተፈናቅለው ሱንቴ ማርያም የተጠለሉ= 691
ተፈናቅለው አሰኮ ከተማ የተቀመጡ= 262
ተፈናቅለው ሌንጫ ኦዳ፣ ወራንቡስ፣ ቦግዶ፣ ኮበሬ የተጠለሉ= 133
ጠቅላላ የተፈናቀሉ= 1,875
*የአካባቢው ነዋሪዎች ዛሬ ለሚድያችን እንደተናገሩት ተኩሱ ከዛሬ ጠዋት ጀምሮ ቆሟል፣ ነገር ግን የተፈናቀለው ህዝብ ወደ ቀዬው መመለስ አልቻለም።
| መሠረት ሚድያ |


