ግንባታው የተጓተተው የአርባ ምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት ፕሮጀክትን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተረክቦ እንዲያጠናቅቅ ንግግር መጀመሩ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- 120 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው የአርባ ምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት ግንባታው ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በተገኙበት በይፋ የተጀመረው ሰኔ 26/2015 ዓ.ም ነበር።
የአባያ ሀይቅን አስታኮ እየተገነባ ያለው ሪዞርት የጠ/ሚሩ 'ገበታ ለሀገር' እንቅስቃሴ አካል የነበረ ሲሆን በመላ ሀገሪቱ ከሚገነ…



