Meseret Media

Meseret Media

የመጠቀሚያ ግዜው አልፎበት ወደ ሀገር እንዳይገባ ታግዶ የነበረ የቱርክ የስንዴ ዱቄት በቅርቡ በድብቅ በገፍ እየገባ ነው

Meseret Media's avatar
Meseret Media
May 09, 2025
∙ Paid

(መሠረት ሚድያ)- የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ሁለት ግዜ ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገባ አግዶት የነበረ ቱርክ የተመረተ የስንዴ ዱቄት በድብቅ በድጋሚ እንዲገባ እየተደረገ መሆኑን ሚድያችን ያደረገው ክትትል ያሳያል።

ሚያዝያ 3/2017 ዓ/ም 210 ሜትሪክ ቶን እንዲሁም ታህሳስ 10/2017 ዓ/ም 40 ሜትሪክ ቶ…

User's avatar

Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.

Or purchase a paid subscription.
© 2026 Meseret Media · Privacy ∙ Terms ∙ Collection notice
Start your SubstackGet the app
Substack is the home for great culture