በደቡብ ጎንደር ዞን ጋይንት ወረዳ ውስጥ በርካታ ወጣቶች ባሳለፍነው ሳምንት ውስጥ መረሸናቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ለሚድያችን ጠቆሙ
(መሠረት ሚድያ)- በአማራ ክልል እየተካሄደ ካለው ጦርነት ጋር በተያያዘ የበርካታ ሰው ህይወት እየጠፋ መሆኑን፣ በርካታ የግለሰቦች እና የመንግስት ንብረት እየወደመ መሆኑን እንዲሁም በሚልዮን የሚቆጠሩ ተማሪዎች ከትምህርት፣ አዋቂዎች ደግሞ ከስራ መስተጓጎላቸው ተደጋግሞ ተነግሯል።
በተለይ በንፁሀን ዜጎች ላይ እየደረ…


