ዳኛው ከቤተሰቡ መሀል በሀይል ተጎትቶ እንዲወጣ ከተደረገ በኋላ መረሸኑ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- በአማራ ክልል እየተካሄደ ባለው ግጭት መሀል መሳርያ አንግበው የማይንቀሳቀሱ እንደ መምህራን፣ የጤና ባለሙያዎች፣ የግብር ሰብሳቢ ቢሮዎች እንዲሁም አሁን አሁን ዳኞች ያሉ ሲቪሎች ኢላማ እየተደረጉ እንደሆነ ተደጋግሞ ይሰማል።
ትናንት በአማራ ክልል በሚገኘው የምዕራብ ጎንደር ዞን፣ ቋራ ወረዳ የተሰማ…
(መሠረት ሚድያ)- በአማራ ክልል እየተካሄደ ባለው ግጭት መሀል መሳርያ አንግበው የማይንቀሳቀሱ እንደ መምህራን፣ የጤና ባለሙያዎች፣ የግብር ሰብሳቢ ቢሮዎች እንዲሁም አሁን አሁን ዳኞች ያሉ ሲቪሎች ኢላማ እየተደረጉ እንደሆነ ተደጋግሞ ይሰማል።
ትናንት በአማራ ክልል በሚገኘው የምዕራብ ጎንደር ዞን፣ ቋራ ወረዳ የተሰማ…