የመንግስት ሀይሎች ከመተከል አካባቢ ለቀው መውጣታቸውን ተከትሎ የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት አባላት የወንበራ ወረዳን አብዛኛ ቀበሌዎች መቆጣጠራቸው ተሰማ
(መሠረት ሚድያ)- በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ውስጥ የሚገኘው የመተከል ዞን ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ ሰላም ከራቃቸው የኢትዮጵያ አካባቢዎች አንዱ ሆኖ ቆይቷል።
በአካባቢው እየታየ ባለው ትጥቅ የተቀላቀለበት እንቅስቃሴ ምክንያት በርካታ ነጋዴዎች ስራቸውን ጥለው ወጥተዋል፣ አርሶ አደሮች ተሰደዋል እንዲሁም ነዋሪዎች ለግድያ…



