የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል እና የሴት ተመራጭ አባላት ሰብሳቢ ለጉብኝት በሄዱበት ሀገር ጥገኝነት መጠየቃቸው ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አባላት በዛሬው ዕለት የዘንድሮውን የፓርላማ መክፈቻ ፕሮግራም ታድመዋል። ከእነዚህ የህዝብ እንደራሴዎች ዘንድሮ ከሚካሄደው ምርጫ በኋላ የሚቀጥሉም፣ የማይቀጥሉም እንደሚኖሩ ይጠበቃል።
ከዛሬው የመክፈቻ ፕሮግራም ላይ ግን አንድ የፓርላማው ታዋቂ…



