በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ለይቶ ማቆያ ውስጥ የነበሩ የማርበርግ ቫይረስ ተጠርጣሪዎች ከቫይረሱ ነፃ መሆናቸው ተረጋገጠ
(መሠረት ሚድያ)- ከሰሞኑ በጂንካ ከተማ እንደተከሰተ የተነገረለት የማርበርግ ቫይረስ ምልክቶችን አሳይተዋል የተባሉ ግለሰቦች አዲስ አበባ ውስጥ በሚገኘው የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ውስጥ ባለ ለይቶ ማቆያ መግባታቸውን ከአራት ቀናት በፊት መዘገባችን ይታወሳል።
ህዳር 7/2018 ዓ.ም ወደ ለይቶ ማቆያ የገቡት የበሽታው …
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


