Meseret Media

Meseret Media

የሱዳን ጦር ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ውስጥ በፈፀመው ተደጋጋሚ የድሮን ጥቃት የሰው ህይወት መጥፋቱን የአካባቢው ነዋሪዎች ለሚድያችን ተናገሩ

Meseret Media's avatar
Meseret Media
Apr 30, 2026
∙ Paid

(መሠረት ሚድያ)- ሮይተርስ የዜና ወኪል ከሶስት ወራት በፊት ይፋ ባደረገው መረጃ ኢትዮጵያ ለሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል (RSF) ሰፊ የማሰልጠኛ ካምፕ ማዘጋጀቷን እና ይህም ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ በሚገኝ ድጋፍ የተቋቋመ መሆኑን አስነብቦ ነበር።

ይህ በሳተላይት እና በመንግስት ምንጮች ጭምር የታገዘ ዘገባ መውጣቱ…

User's avatar

Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.

Or purchase a paid subscription.
© 2026 Meseret Media · Privacy ∙ Terms ∙ Collection notice
Start your SubstackGet the app
Substack is the home for great culture