"ኑሮ ከበደን" ብለው ወደ ኢቢሲ ዋና ስራ አስፈፃሚ ቢሮ ለውይይት የሄዱ ሰራተኞች ከስራ መታገዳቸውና መባረራቸው ተሰማ
(መሠረት ሚድያ)- በአንዳንድ መንግስታዊ ተቋማት ውስጥ የሚሰሩ የመንግስት ሰራተኞች እንደ ሌላው የህብረተሰብ ክፍል ሁሉ አሁን ላይ በስፋት በሀገሪቱ በሚስተዋለው የኑሮ ውድነት ምክንያት ለመኖር መቸገራቸውን ደጋግመው ሲያነሱ ይታያል።
ከዚህ ጋር ተያይዞ በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) ውስጥ የደሞዝና የ…


