በደባርቅ ዩኒቨርስቲ የተከሰተው ምንድነው?
(መሠረት ሚድያ)- የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህዳር 10 ቀን 2018 ዓ.ም የምግብ አቅርቦትን አስመልክቶ ጥያቄያቸውን በሰላማዊ ሰልፍ ለማቅረብ ሙከራ አድርገው ነበር።
በወቅቱ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች የሰሜን ጎንደር ዞን አስተዳደር የጸጥታ አካላትን በማስገባት በተማሪዎች ላይ ተኩስ መክፈትን ጨምሮ በርካታ…
(መሠረት ሚድያ)- የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህዳር 10 ቀን 2018 ዓ.ም የምግብ አቅርቦትን አስመልክቶ ጥያቄያቸውን በሰላማዊ ሰልፍ ለማቅረብ ሙከራ አድርገው ነበር።
በወቅቱ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች የሰሜን ጎንደር ዞን አስተዳደር የጸጥታ አካላትን በማስገባት በተማሪዎች ላይ ተኩስ መክፈትን ጨምሮ በርካታ…