በደባርቅ ዩኒቨርስቲ የተከሰተው ምንድነው?
(መሠረት ሚድያ)- የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህዳር 10 ቀን 2018 ዓ.ም የምግብ አቅርቦትን አስመልክቶ ጥያቄያቸውን በሰላማዊ ሰልፍ ለማቅረብ ሙከራ አድርገው ነበር።
በወቅቱ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች የሰሜን ጎንደር ዞን አስተዳደር የጸጥታ አካላትን በማስገባት በተማሪዎች ላይ ተኩስ መክፈትን ጨምሮ በርካታ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


