ደቡብ ኦሞ ላይ እንደ አዲስ እየተስፋፋ በመጣው የማርበርግ ቫይረስ ሁለት ወንድማማቾች በቀናት ልዩነት ህይወታቸው ማለፉ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ውስጥ በሚገኘው የአሪ ዞን የማርበርግ ቫይረስ እንደተገኘ ከታወቀ ወዲህ በሽታው ሀዋሳን ጨምሮ በሌሎች ቦታዎች እንደታየ መረጃዎች እያመላከቱ ይገኛሉ።
ባለፉት ሁለት ቀናት በክልሉ የሚገኘው የዳሰነች ወረዳ ጥሏቸው የነበሩትን ክልከላዎች ካነሳ በኋላ እንደገና ቫይረሱ አዳዲስ ሰ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


