Meseret Media

Meseret Media

ደቡብ ኦሞ ላይ እንደ አዲስ እየተስፋፋ በመጣው የማርበርግ ቫይረስ ሁለት ወንድማማቾች በቀናት ልዩነት ህይወታቸው ማለፉ ታወቀ

Meseret Media's avatar
Meseret Media
Dec 15, 2025
∙ Paid

(መሠረት ሚድያ)- በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ውስጥ በሚገኘው የአሪ ዞን የማርበርግ ቫይረስ እንደተገኘ ከታወቀ ወዲህ በሽታው ሀዋሳን ጨምሮ በሌሎች ቦታዎች እንደታየ መረጃዎች እያመላከቱ ይገኛሉ።

ባለፉት ሁለት ቀናት በክልሉ የሚገኘው የዳሰነች ወረዳ ጥሏቸው የነበሩትን ክልከላዎች ካነሳ በኋላ እንደገና ቫይረሱ አዳዲስ ሰ…

Keep reading with a 7-day free trial

Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.

Already a paid subscriber? Sign in
© 2025 Meseret Media · Privacy ∙ Terms ∙ Collection notice
Start your SubstackGet the app
Substack is the home for great culture