"የጠ/ሚር አብይ አሕመድን እና የከንቲባ አዳነች አቤቤን አድራሻ ላገኝ አልቻልኩም"- አስገራሚው የፍርድ ቤት ውሎ
(መሠረት ሚድያ)- ከሥልጣናቸው ተነስተው ለረጅም ጊዜ በእስር ላይ ከቆዩ በኋላ በዋስትና ተለቀው ጉዳያቸውን ውጪ ሆነው ሲከታተሉ የነበሩት የአቶ ታዬ ደንደአ በድጋሜ ከታሰሩ በኋላ የፍርድ ቤት ውሏቸው አስገራሚነቱ ቀጥሏል።
የፌደራል ፖሊስ በትናንትናው ዕለት በነበረ ችሎት ላይ "የጠ/ሚር አብይ አሕመድን እና የከንቲባ…



