ከዛሬ ጀምሮ የኢትዮጵያ የባንክ ዘርፍ ለውጭ ባንኮች ክፍት መደረጉን ብሔራዊ ባንክ ማምሻውን አስታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- የኢትዮጵያ የባንክ ዘርፍ (ሴክተር) ከዛሬ ጀምሮ ለውጭ ባንኮች ክፍት መደረጉን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ማምሻውን ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
ባንኩ ማምሻውን ያወጣው SBB/94/2025 የተባለው መመርያ የውጭ ባንኮች በኢትዮጵያ እንዲሰማሩ ባለፈው አንድ አመት ሲሰራ የነበረው ስራ የመጨረሻ ምዕራፍ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


