Meseret Media

Meseret Media

ከዛሬ ጀምሮ የኢትዮጵያ የባንክ ዘርፍ ለውጭ ባንኮች ክፍት መደረጉን ብሔራዊ ባንክ ማምሻውን አስታወቀ

Meseret Media's avatar
Meseret Media
Jun 25, 2025
∙ Paid

(መሠረት ሚድያ)- የኢትዮጵያ የባንክ ዘርፍ (ሴክተር) ከዛሬ ጀምሮ ለውጭ ባንኮች ክፍት መደረጉን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ማምሻውን ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።

ባንኩ ማምሻውን ያወጣው SBB/94/2025 የተባለው መመርያ የውጭ ባንኮች በኢትዮጵያ እንዲሰማሩ ባለፈው አንድ አመት ሲሰራ የነበረው ስራ የመጨረሻ ምዕራፍ…

Keep reading with a 7-day free trial

Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.

Already a paid subscriber? Sign in
© 2025 Meseret Media · Privacy ∙ Terms ∙ Collection notice
Start your SubstackGet the app
Substack is the home for great culture