አሜሪካ በዜጎቿ እና በነዋሪዎቿ ላይ የሶሻል ሚድያ እቀባ የሚያደርጉ መንግስታት ሀላፊዎችን ቪዛ ልትከለክል መሆኑ ተሰማ
(መሠረት ሚድያ)- የአሜሪካው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ በአሜሪካውያን ዜጎች እና መኖርያቸውን በአሜሪካ ያረጉ ሰዎች ላይ የሶሻል ሚድያ እቀባ የሚያደርጉ የአለም መንግስታት ሀላፊዎችን ቪዛ እንደምትከለክል ተናገሩ።
ሩቢዮ በዛሬው እለት ባደረጉት ንግግር እቀባው የሚደረግባቸው መንግስታትን ወይም ግለሰቦችን በስም…



