በአማራ ክልል አንዳንድ ወረዳዎች በመከላከያ ካምፖች ውስጥ የምርጫ ጣቢያዎች መቋቋማቸው ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- በምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነምግባር አዋጅ ቁጥር 1394/2017 መሠረት ዜጎች የምርጫ ካርድ እንዲያወጡ የመቀስቀስ ሙሉ ኃላፊነት የተሰጠው ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ብቻ መሆኑ ይታወቃል።
ይሁንና በርካታ መንግስታዊ ተቋማት ዜጎችን በማስገደድ ጭምር ካርድ እንዲወስዱ እያደ…


