በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ውስጥ በእስረኞች መካከል በተፈጠረ ግጭት በርካቶች ተጎድተው ሆስፒታል መግባታቸው ተገለፀMeseret MediaJun 25, 2025∙ Paid7Share(መሠረት ሚድያ)- ከትናንት ምሽት ጀምሮ እስከ ዛሬ ጠዋት ማለዳ ድረስ በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት በእስረኞች መካከል በተፈጠረ አለመግባባት ከአስር በላይ እስረኞች ጉዳት ደርሶባቸው ሆስፒታል መግባታቸው ታውቋል። ጥቃቱን አስመልክቶ ዛሬ ለፍርድ ቤት ያስረዱት እስረኞቹ “ጥቃቱ ያተኮረው ከሽብር ጋር በተያያዘ ተጠርጥረው ባሉ…Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.Claim my free postOr purchase a paid subscription.PreviousNext