የፓርላማ አባላቱ አድዋ ሙዚየም የተካሄደ ፕሮግራም ላይ እንዳይገቡ ለምን ተከለከሉ?
(መሠረት ሚድያ)- በብዙ ሀገራት የህዝብ ተወካዮች በቀጥታ በህዝብ የሚመረጡ ስለሆነ ከፍተኛ ቦታ ይሰጣቸዋል፣ መሪዎችን ከመሞገት ጀምሮ ህግ እስከማስቀየር ይደርሳሉ።
በሀገራችን ኢትዮጵያ ግን የፓርላማ አባላት በአንድ ወቅት መሪዎችን በውይይት ወቅት ሲሞግቱ በቴሌቭዥን መስኮት ተመልክተን እናውቅ ይሆናል እንጂ ከፍተኛ …
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


